تحميل بصيغة PDF
العودة لقائمة القصص

ውሳኔ القَرَارُ

كُتِب بواسطة Ursula Nafula

رسمة بواسطة Vusi Malindi

بترجمة Mezemir Girma

قرأه Abenezer Chane

لغة الأمهرية

مستوى المستوى 2

سرد للقصة كاملة

سرعة القراءة

تشغيل تلقائي للقصة


መንደሬ ብዙ ችግር ነበረባት። ውሃ ከቦኖ ለመቅዳት ረጅም ሰልፍ እንሰለፍ ነበር።

كَانَ لِقَرْيَتِي اَلعَدِيدُ مِنَ اَلمَشَاكِلَ. فَنَحْنٌ نَقِفُ صَفًّا طَوِيلاً لِنَجْلِبَ اَلماءَ من صَنْبُورٍ وَاحِدٍ.


በሌሎች ሰዎች የሚሰጠንን ምግብ እንጠብቅ ነበር።

وَنَنْتَظِرُ المَعُونَاتِ مِنَ الآخَرِينَ.


ሌባ ፍራቻ ቤቶቻችንን በጊዜ እንዘጋ ነበር።

وَنُقْفِلُ أَبْوَابَ مَنَازِلِنَا بَاكِراً خَوْفاً مِنَ اللُّصُوصِ.


ብዙ ልጆች ትምህርታቸውን ያቋርጡ ነበር።

تَرَكَ اَلعَدِيدُ مِنَ اَلأطْفَالِ اَلْمَدْرَسَةِ.


ወጣት ሴቶች በሌሎች መንደሮች ውስጥ በሰራተኝነት ያገለግሉ ነበር።

وَاَلْفَتيَاتُ اَلصَّغِيرَاتُ يَعْمَلْنَ خَادِماتٍ في اَلْقُرَى الأُخْرَى.


ግማሾቹ ወንዶች ልጆች በየሰፈሩ እየዞሩ ሲውሉ፤ ሌሎቹ ደግሞ በሰው ማሳ ላይ ያገለግሉ ነበር።

يَتَسَكَّعُ اَلصِبْيَةُ اَلصِّغارُ في جَميعِ أَنْحاءِ اَلقَرْيَةِ، بَينَما يَعمَلُ الآخَرُونَ في مَزَارِعِ اَلنَاسِ.


ነፋስ በነፈሰ ቁጥር ቆሻሻ ወረቀት በየአጥሩና በየዛፉ ላይ ይንጠለጠል ነበር።

عِنْدَمَا تَهُبُّ اَلرِّيَاحُ، تَعْلَقُ مُخلَّفاتُ آلأَوْرَاقِ عَلَى اَلأَشْجارِ وَالأَسْوَارِ.


ሰዎችን በጥንቃቄ ጉድለት የተጣለ ብርጭቆ ይቆርጣቸው ነበር።

يُجْرَحُ اَلنَّاسُ بِاَلزُجاجِ اَلمَكْسُورِ اَلمُهْمَلِ.


አንድ ቀን ውሃው ቆመና የውሃ መያዣዎቻችን ባዶ ቀሩ።

وَفي أَحَدِ اَلأيَّامِ جَفَّ الصَّنْبُورُ، وَأَصْبَحَتْ أَوْعِيَتُنَا فَارِغَةً.


አባቴ ሰዎች በመንደር ስብሰባ ላይ እንዲገኙ ለመቀስቀስ ከቤት ቤት ዞረ።

دَارَ أَبِي مِنْ مَنْزِلٍ إلى مَنْزِلٍ، لِيَدْعُوَهُمْ لاِجْتِمَاعِ اَلقَرْيَةِ.


ሰዎች ከአንድ ትልቅ ዛፍ ስር ተቀምጠው ያዳምጡ ጀመር።

اِجْتَمَعَ اَلنَّاسُ تَحْتَ اَلشَّجَرَةِ اَلكَبيرَةِ واَستَمَعُوا.


አባቴ ተነስቶ ‹‹እነዚህን ችግሮቻችንን ለመፍታት በጋራ መስራት ይኖርብናል›› አለ።

وَقَفَ أَبِي وقَالَ: “نَحْنُ بِحَاجَةٍ لِأَنْ نَعْمَلَ مَعًا لِحَلِّ المُشْكِلَةِ”.


ግንድ ላይ የተቀመጠው የስምንት ዓመቱ ዓመቱ ጁማ ‹‹እኔ በማጽዳት እረዳለሁ›› ሲል ተናገረ።

صَرَخَ جُومَا اَلطِّفْلُ ذُو الثَّمَانِ سَنَواتٍ: “أَنَا أَسْتَطِيعُ أَنْ أُسَاعِدَ بِاَلتَّنْظِيفِ”.


አንዲት ሴትዮም ‹‹ሴቶቹ ከኔ ጋር እህል መዝራት ላይ መሰማራት ይችላሉ›› አሉ።

قالَتْ اِمْرَأةٌ: “النِّسَاءُ يَسْتَطِعْنَ الانْضِمَامَ إليَّ لِزِراعَةِ المَحَاصِيلِ اَلغِذائيَّةَ”.


ሌላ ሰውዬ ተነሳና ‹‹እኛ ወንዶቹ ጉድጓድ መቆፈር እንችላለን›› አለ።

وَقَفَ رَجُلٌ آخَرَ وَقَالَ: “اَلرِّجالُ سَيَحْفِرونَ بِئراً”.


ሁላችንም በአንድ ድምጽ ‹‹ህይወታችንን መቀየር ይኖርብናል›› በማለት ጮህን። ከዚያች ቀን ጀምረን ችግሮቻችንን ለመፍታት አብረን እንሰራ ጀመር።

صَرَخْنَا جَميعاً: “يَجِبُ عَلَيْنَا تَغْيِيرُ حَيَاتِنَا”. مِنَ اليَوْمِ سَنَعْمَلُ مَعًا لِحَلِّ مَشَاكِلِنَا.


كُتِب بواسطة: Ursula Nafula
رسمة بواسطة: Vusi Malindi
بترجمة: Mezemir Girma
قرأه: Abenezer Chane
لغة: الأمهرية
مستوى: المستوى 2
المصدر: Decision از القصص الأفريقية القصيرة
رخصة المشاع الإبداعي
تحت مجوز المشاع الإبداعي نَسب المُصنَّف 4.0 دولي کریتز کامنز به نشر رسید.
خيارات
العودة لقائمة القصص تحميل بصيغة PDF